የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ግዢና ንብረት ባለስልጣን

Dire Dawa Administration Public Procurement and Property Authority

News Type : በፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ የግዥና ንብረት ባለስልጣን ተሻሽሎ የፀደቀው የግዥ አዋጅ ለማስፈፀም በተዘጋጀው የግዥ መመሪያ ላይ ስልጠና ሰጠ

Features : የግዥና ንብረት ባለስልጣን ተሻሽሎ የፀደቀው የግዥ አዋጅ ለማስፈፀም በተዘጋጀው የግዥ መመሪያ ላይ በአስተዳደሩ ተቋማት ውስጥ ለሚገኙ የግዢና ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬቶች ፣ የግዢ ቡድን መሪዎች እና ባለሞያዎች እንዲሁም ለውስጥ ኦዲተሮች ስልጠና ሰጠ።

News Details

በፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ የግዥና ንብረት ባለስልጣን ተሻሽሎ የፀደቀው የግዥ አዋጅ ለማስፈፀም በተዘጋጀው የግዥ መመሪያ ላይ ስልጠና ሰጠ የግዥና ንብረት ባለስልጣን ተሻሽሎ የፀደቀው የግዥ አዋጅ ለማስፈፀም በተዘጋጀው የግዥ መመሪያ ላይ በአስተዳደሩ ተቋማት ውስጥ ለሚገኙ የግዢና ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬቶች ፣ የግዢ ቡድን መሪዎች እና ባለሞያዎች እንዲሁም ለውስጥ ኦዲተሮች ስልጠና ሰጠ። በግዥና ንብረት ባለስልጣን የጥናትና አቅም ግንባታ ቡድን መሪ አቶ ጥበበ እሸቱ የተዘጋጀውን ሰነድ በማቅረብ ስልጠና የሰጡ ሲሆን የግዢና ንብረት አስተባባሪ አቶ ብዙነህ ሰሙ ተሳታፊዎችን አወያይተዋል።

Contact us

ddppa@gmail.com
+251122132

+251121166